Activities Vienna
አስቸኳይ ጥሪ ለኢትዮጵያውያን
በኢትዮጵያ የወያኔ አምባገነን አረመኔ መሪ በአሁን ሰዓት አገራችን ውስጥ በቤተሰቦቻችን
ላይ አስቃቂ የአደባባይ ርሸና እና የግፍ ግድያ እያካሄደ ስለሆነ እኛም በቪየና የምንገኝ ኢትዮጵያኖች በአስቸኳይ ተገናኝተን ምን ማድረግ እንዳለብን ጥሪውን ለሁሉም ኢትዮጵያዊ እናስተላልፋለን
Where
Peterjordanstrasse 29 , 1190 Wien
When
Sunday 2005-11-06 from 17:00 to 19:00
ምስጋና
በወቅቱ የነበረው ዝናብና የቦታው እርቀት ሳያግዳቸው ወገኔ በጠራኝ እሮሮ ላይ እኔም ተገኝቼ የተቻለኝን አስተዋጾ ማድረግ አለብኝ ብላችሁ ከከተማም ሆነ ከገጠር ለመጣችሁ ብርቅዬ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሃገር ዜጎች ሁሉ በአዘጋጁ ስም ሆኜ ከፍ ያለ ምስጋና አቀርባለሁ ::
አንድ ብር ለአንድ ወገን
በቪየና የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን ሁኔታ በማስመልከት እንቅስቃሴ እያረጉ ስለሆነ ከዚህ አንዱ እንቅስቃሴ ደግሞ የገንዘብ እርዳታን በማስመልከት በዚህ ታላቅ የፈንድ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ላይ ተገኝታችሁ ለወገናችሁ በፍላጎት ያላችሁን እጃችሁን እንትዘረጉ በታላቅ አክብሮት እንጋብዛለን::
የጥሪ ካርድ(Flyer)
Address: Peterjordanstrasse 29 , 1190 Wien
Date : 09.07.05
Time : 20:00
የኢትዮጵያ ኢምባሲ በ 02.07.05 የጠራው የድጋፍ ጥሪ ከሽፈ
የኢትዮጵያ ኢንባሲ በጠራው ድብቅ የድጋፍ ጥሪ ላይ ለመገኘት የመጡትን አንግዶች አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ በቦታው ተገኝቶ ፎቶ በማንሳትና ወገኔ ምን ነካው? የሚል ጽሁፍ በማደል ወደ መጡበት በመመለስ ጥሪውን አክሽፋል:: አንድ ሰው ብቻ በግብዣው ተገኝቶአል::
ኢትዮጵያዊነታቸውን ካላረጋገጡ
ፎቶአቸውን የምናወጣ መሆኑን አናሳውቃለን::
Second Rally in Vienna Austria 29.06.05
|
Call for the Second Rally go here Intro Second Rally go here Photo Gallery go here |
Wahlbetrug in Äthiopien: Mehrere Äthiopier protestierten in Wien
(source afrikanet.info)
Meeting at the Ministry of Foreign Affairs
At the Rally on June 9 2005 ,a petition was handed over to a representative of the Austrian Government .
On June 17 2005 Ambassador SCHEIDE Ralph Dr.iur, Department Head of Africa Desk at the Ministry of Foreign Affairs, invited us to share with him our position and the Austrian government policy regarding the current situation in Ethiopia.
First Rally in Vienna Austria
As part of the worldwide effort to resist the stealing of the Ethiopian election by the dictatorial regime of Meles Zenawi, and in a show of our solidarity
next Page >>